#’YeRas Mengade’ Has also been Inaugurated in Dubia warm fully. The team forwards its gratitude to the Ethiopian and other community for your presence. #የራስ_መንገድ በዱባይ በደማቅ ስነስርዓት ተመርቋል፡፡ በስፍራው የነበራችሁ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች እናመሰግናለን፡፡
#’YeRas Mengade’ Has also been Inaugurated in Dubia warm fully. The team forwards its gratitude to the Ethiopian and other community for your presence. #የራስ_መንገድ በዱባይ በደማቅ ስነስርዓት ተመርቋል፡፡ በስፍራው የነበራችሁ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች እናመሰግናለን፡፡
ሰለሞን ቦጋለ እና ጓደኞቹ(ህብረት ለበጎ ማህበር) የሚያስገነቡትን ግዙፍ ሆስፒታል ለመርዳት ለምትፈልጉ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ – 1000149600853 – ህብረት ለበጎ ብላቹ ማስገባት ይቻላል ስልክ ቁጥር – 0118634800
Solomon Bogale’s self-written and produced film Ras Mengade has been inaugurated on August 16 at Sky Light Hotel. The story says “Two birds in one stone” fulfill your social responsibility by building a hospital while enjoying the movie. https://www.facebook.com/theEBStv/videos/1057312204919775/
በእለቱ ታዋቂው አርቲስ ሳምሶን ታደሰ በስፍራው ተገኝቶ መልክትም አስተላልፏል ።
በኩዌት የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በሰለሞን ቦጋለና ጓደኞቹ የተቋቋመውን ህብረት ለበጎ የኢትዮጵያዊያን በጎ አድራጎት ድርጅትን በተወካያቸው እና በኩዌት በተወካያችን ፍቅር እንዳለ አማካኝነት ቅዳሜ በጥቅምት 24 ቀን ቢሮአችን ተገኝተዋል ምክንያታቸው ደግሞ ከምናገኛት ላይ በጥቂቱ በገንዘብ እጦት ሳይታከሙ በህመም ለሚሰቃዩ ወገኖቻችን ብንደርስ ብለው 194 ሺህ 22 ብር ልከውልናል በሚረዱ ወገኖቻችንና በማህበሩ ስም እያመሰገንን ይህ ገንዘብ […]
Recent Comments